🪖 ሩሲያ አፍሪካን በፀጥታና መከላከያ ጉዳዮች ለመርዳት የተቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ሰርጌ ላቭሮቭ ጠቆሙ "ዩክሬናውያን ከማሊ ህጋዊ መንግሥት ጋር የሚዋጉ አሸባሪ ድርጅቶችን እየደገፉ እንደሆነ ተረጋግጧል። በቅርቡ በማሊ ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰውን ጥቃት የፈጸሙት ከዩክሬናውያን ጋር ግኑኝነት ያላቸው አሸባሪዎች ናቸው...በእርግጥም ይህ ውንብድና ነው፤ በራሳቸው አስተሳሰብ እና በመረጡት የልማት መንገድ መጓዝ የሚፈልጉ አፍሪካውያንን የጸጥታ እና መከላከል አቅም ለማረጋገጥ የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን። ይህንም እያደረግን ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
🪖 ሩሲያ አፍሪካን በፀጥታና መከላከያ ጉዳዮች ለመርዳት የተቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ሰርጌ ላቭሮቭ ጠቆሙ
🪖 ሩሲያ አፍሪካን በፀጥታና መከላከያ ጉዳዮች ለመርዳት የተቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ሰርጌ ላቭሮቭ ጠቆሙ
Sputnik አፍሪካ
🪖 ሩሲያ አፍሪካን በፀጥታና መከላከያ ጉዳዮች ለመርዳት የተቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ሰርጌ ላቭሮቭ ጠቆሙ "ዩክሬናውያን ከማሊ ህጋዊ መንግሥት ጋር የሚዋጉ አሸባሪ ድርጅቶችን እየደገፉ እንደሆነ ተረጋግጧል። በቅርቡ በማሊ ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት... 29.09.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-09-29T12:24+0300
2024-09-29T12:24+0300
2024-09-29T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
🪖 ሩሲያ አፍሪካን በፀጥታና መከላከያ ጉዳዮች ለመርዳት የተቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ሰርጌ ላቭሮቭ ጠቆሙ
12:24 29.09.2024 (የተሻሻለ: 12:44 29.09.2024)
ሰብስክራይብ