የኢትዮዽያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እንዲሰፍን ጠየቁታዬ አፅቀስላሴ የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮ (ኤቲኤምአይኤስ) ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ሽግግርማድረግ እንደሚያስፈልግ አፅንዖት ሰጥተዋል። "የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮ የአፍሪካ ቀንድ ወደ ከፍተኛ አለመረጋጋት እና ትርምስ ሊያመራ እንደማይገባ ግልፅ እናድርግ። ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም አደገኛ በሆኑ አህጉራዊ እና አለምአቀፍ አሸባሪ ቡድኖች ላይ የተገኘውን ጠንካራ ድል ማኮስመን የለበትም" ሲሉ በ ኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።ቀጠናው ወሳኝ ለውጦች ሲያጋጥሙት፤ ሽብርተኝነትን በመዋጋት የተገኘውን ስኬት መጠበቅ እና ለወደፊቱም መረጋጋት እና ደህንነትን ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን ሚንስትሩ አስምረውበታል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮዽያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እንዲሰፍን ጠየቁ
የኢትዮዽያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እንዲሰፍን ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮዽያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እንዲሰፍን ጠየቁታዬ አፅቀስላሴ የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ የሽግግር ተልዕኮ (ኤቲኤምአይኤስ) ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ሽግግርማድረግ እንደሚያስፈልግ አፅንዖት ሰጥተዋል። "የአፍሪካ ህብረት... 30.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-30T16:56+0300
2024-08-30T16:56+0300
2024-08-30T17:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий