በባንግላዲሽ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የ31 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏልበአደጋው ከ5.8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ጎዳት የደረሰባቸው ሲሆን በአደጋው ለተጎዱ ክልሎች 380,000 ዶላር መመደቡን የባንግላዲሽ የዜና ፖርታል ዴይሊ ኦብዘርቨር ዘግቧል።ቀደም ሲል የህንድ መገናኛ ብዙሃን በባንግላዲሽ አዋሳኝ በሆነችው በህንድ ትሪፑራ ግዛት በደረሰ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 20 ሰዎች መሞታቸውን እና 1.7 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ዘግበዋል። በክረምቱ ወራት መጀመሪያ ላይ በደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ እስያ በጣለው ዝናብ ምክንያት የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት መከሰቱን ተከትሎ ለበርካታ ሰዎች ሞት፣ ንብረት መውደም መንስኤ ከመሆኑም በላይ በእርሻ መሬት ላይ ጉዳት አድርሷል።ምስሎቹ ከማህበራዊ አውታረመረቦች የተገኙ ናቸውስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በባንግላዲሽ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የ31 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል
በባንግላዲሽ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የ31 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል
Sputnik አፍሪካ
በባንግላዲሽ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የ31 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏልበአደጋው ከ5.8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ጎዳት የደረሰባቸው ሲሆን በአደጋው ለተጎዱ ክልሎች 380,000 ዶላር መመደቡን የባንግላዲሽ የዜና ፖርታል ዴይሊ ኦብዘርቨር ዘግቧል።ቀደም ሲል... 29.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-29T14:09+0300
2024-08-29T14:09+0300
2024-08-29T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий