ዴንማርክ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት በሀገራቱ የሚገኙትን ኤምባሲዎቿን እንደምትዘጋ ገለጸች "በተካሄዱት ተከታታይ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥቶች ሳቢያ በሳህል ቀጠና የንግድ ቦታ ውስንነት በመፈጠሩ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ የሚገኙት ኤምባሲዎች ይዘጋሉ" ሲል የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል። ዴንማርክ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማስፋት ባዘጋጀችው አዲስ የውጭ ፖሊሲ ስትራቴጂ መሰረት በሴኔጋል፣ ቱኒዚያ እና ሩዋንዳ ኤምባሲዎችን እንደምትከፍት ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል። በተጨማሪም ኮፐንሄገን በግብፅ፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ እና ጋና በሚገኙ ሚሲዮኖቿ የዲፕሎማሲ "ኃይሏን" እንደምታጠናክር መግለጫው አመልክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዴንማርክ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት በሀገራቱ የሚገኙትን ኤምባሲዎቿን እንደምትዘጋ ገለጸች
ዴንማርክ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት በሀገራቱ የሚገኙትን ኤምባሲዎቿን እንደምትዘጋ ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ዴንማርክ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት በሀገራቱ የሚገኙትን ኤምባሲዎቿን እንደምትዘጋ ገለጸች "በተካሄዱት ተከታታይ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥቶች ሳቢያ በሳህል ቀጠና የንግድ ቦታ ውስንነት በመፈጠሩ በቡርኪናፋሶ... 26.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-26T18:32+0300
2024-08-26T18:32+0300
2024-08-26T19:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዴንማርክ በቡርኪናፋሶ እና ማሊ በተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት በሀገራቱ የሚገኙትን ኤምባሲዎቿን እንደምትዘጋ ገለጸች
18:32 26.08.2024 (የተሻሻለ: 19:23 26.08.2024)
ሰብስክራይብ