የሩሲያ ሲኒማ ቀን በአዲስ አበባ ሊከበር ነውበየአመቱ በነሀሴ መጨረሻ የሚካሄደውን እና በሩሲያ ፌዴሬሽን ውስጥ ከሚገኙ የሲኒማቶግራፈር ባለሙያዎች እና የፊልም አፍቃሪያን ሙያዊ የበዓል ቀን ጋር ተያይዞ የሚከበረውን የመላው ሩሲያ ሲኒማ ምሽት ኢትዮጵያ ተቀላቀላለች። የዚህ አመት ዝግጅቱ በሌሎች የብሪክስ ሀገራትም ይከናወናል። "የሲኒማ ምሽት ለመጀመሪያ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ ይከናወናል። የሩሲያ ፊልሞች በህንድ፣ በቻይና፣ በብራዚል፣ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ የሚታዩ መሆናቸውን የሩሲያ የባህል ሚኒስትር ኦልጋ ሊቢሞቫ ተናግረዋል።በዓሉን ምክንያት በማድረግ አዲስ አበባ በሚገኘው ፑሽኪን የባህል ማዕከል ከሰዓት በኋላ 10፡00 ጀምሮ የእንግሊዝኛ ሰብ ታይትል ያላቸው ሶስት የሩሲያ ፊልሞች በነጻ ይታያሉ። እ.ኤ.አ ነሐሴ 18 ቀን የሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል እንግዶች የሳይንስ ይዘት ያለውን "የወደፊቱ እንግዳ"፣ "የዓሣ ምኞት ተረት" እና "አየር" የተሰኘውን ወታደራዊ-ታሪካዊ ድራማ ማየት ይችላሉ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ሲኒማ ቀን በአዲስ አበባ ሊከበር ነው
የሩሲያ ሲኒማ ቀን በአዲስ አበባ ሊከበር ነው
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ሲኒማ ቀን በአዲስ አበባ ሊከበር ነውበየአመቱ በነሀሴ መጨረሻ የሚካሄደውን እና በሩሲያ ፌዴሬሽን ውስጥ ከሚገኙ የሲኒማቶግራፈር ባለሙያዎች እና የፊልም አፍቃሪያን ሙያዊ የበዓል ቀን ጋር ተያይዞ የሚከበረውን የመላው ሩሲያ ሲኒማ ምሽት ኢትዮጵያ... 23.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-23T19:30+0300
2024-08-23T19:30+0300
2024-08-23T19:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий