ቡርኪናፋሶ በሀገሪቱ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፏ ተዘግቧል ተጠባባቂው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የኤጀንሲው መመስረት ለቡርኪናፋሶ የሃይል ነፃነት እና ኢንዳስትሪያላላይዜሽን ዋስትና እንደሚያስገኝ፣ እንዲሁም የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽነትን እንደሚያሰፋ መናገራቸው እሮብ ዕለት ተዘግቧል። በሰኔ ወር የሩሲያ መንግስት የኒውክሌር ኮርፖሬሽን ሮሳቶም ተወካዮች በዋጋዱጉ ከቡርኪናፋሶ የኢነርጂ ሚኒስትር ያኮባ ዛብሬ ጎባ ጋር በሀገሪቱ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታ ዙሪያ መወያየታቸው ይታወሳል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቡርኪናፋሶ በሀገሪቱ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፏ ተዘግቧል
ቡርኪናፋሶ በሀገሪቱ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፏ ተዘግቧል
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪናፋሶ በሀገሪቱ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፏ ተዘግቧል ተጠባባቂው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የኤጀንሲው መመስረት ለቡርኪናፋሶ የሃይል ነፃነት እና ኢንዳስትሪያላላይዜሽን ዋስትና እንደሚያስገኝ፣ እንዲሁም የኤሌክትሪክ... 15.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-15T13:28+0300
2024-08-15T13:28+0300
2024-08-15T13:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቡርኪናፋሶ በሀገሪቱ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፏ ተዘግቧል
13:28 15.08.2024 (የተሻሻለ: 13:46 15.08.2024)
ሰብስክራይብ