"ቻድ በፍጹም እጅ አትሰጥም" የቻድ ፕሬዝዳንት ነሐሴ 5 ቀን የተከበረውን 64ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ምክንያት በማድረግ የተናገሩት ነው። ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢቶኖ ጣታቸውን “የራሳችንን ወገኖች ለድብቅ አላማቸው መሳካት የሚጠቀሙ የውጭ ወኪሎች” ብለው በገለጿቸው ላይ ቀስረዋል። በውጭ ጥቅም ለመሳብ የሚፈቅዱ "እንዲሰበስቡም” ጠይቀዋል። "የሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንት እና ለሀገሪቱ ሉዓላዊነት ዋስተና እንደመሆኔ የቻድን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ ህይወቴን ከመሰዋት ወደ ኋላ አልልም " ብለዋል። በግንቦት ወር በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት ዴቢ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማፋጠን፣ የመጠጥ ውሃ ማቅረብ፣ ሆስፒታሎችን መገንባት እና ማደስ እና የትምህርት ስርዓቱን ማጠናከር “የፖለቲካ ፕሮግራማቸው” አካል እንደሆነም ተናግረዋል። ሙስናን ለመዋጋት ቁርጠኛ እነደሆኑ የገለጹት ፕሬዘዳንት ዴቢ ኢትኖ የሀገሪቱ "መራር እውነታ" ነው ብለውታል። "ይህን አስከፊ ችግር ለመታገል የምናደርገው ትግል ሁሉን አቀፍ ነው። መንግሥት የህዝብ ሃብት ምዝበራን የማይታገስ ፖሊሲ ስራ ላይ እንዲያውል መመሪያ ተሰጥቶታል።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"ቻድ በፍጹም እጅ አትሰጥም"
"ቻድ በፍጹም እጅ አትሰጥም"
Sputnik አፍሪካ
"ቻድ በፍጹም እጅ አትሰጥም" የቻድ ፕሬዝዳንት ነሐሴ 5 ቀን የተከበረውን 64ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ምክንያት በማድረግ የተናገሩት ነው። ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢቶኖ ጣታቸውን “የራሳችንን ወገኖች ለድብቅ አላማቸው መሳካት የሚጠቀሙ የውጭ ወኪሎች” ብለው... 11.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-11T20:07+0300
2024-08-11T20:07+0300
2024-08-11T20:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий