ግዙፉ የስዊዘርላንድ ግሌንኮር ኩባንያ በተመሰረተበት የሙስና ክስ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቅጣት እና ካሳ ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ሊከፍል ነውየስዊዘርላንድ ፍርድ ቤት የሸቀጦች ንግድና ማዕድን ኩባንያው ላይ የሙስና ወንጀል ክስን ለአራት ዓመታት ምርመራ ካደረገ በኋላ ነው ገንዘቡን እንዲከፍል ትእዛዝ ያስተላለፈው። አቃቤ ህግ ግሌንኮርን እ.አ.አ በ2011 የኮንጐን ባለስልጣናት ጉቦ እንዳይቀበሉ ለመከላከል እርምጃዎችን አልወሰደም በማለት ከመክሰሱም ባሻገር፤ ኩባንያው በሁለት የማዕድን ኩባንያዎች ውስጥ አነስተኛ የአክሲዮን ድርሻ በመያዙ ነው ሲል መግለጫው አመልክቷል።ሆኖም ግሌንኮር ምርመራው ከተጀመረ እ.አ.አ አቆጣጠር ሰኔ 2020 ጀምሮ ትብብር በማድረጉ ቅጣቱ እንዲቀነስለት ሆኗል ተብሏል።ኩባንያው የአቃቤ ህግን ውሳኔ አልስማማበትም ቢልም ይግባኝ ላለማለት ግን መወስኑን ገልጿል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ግዙፉ የስዊዘርላንድ ግሌንኮር ኩባንያ በተመሰረተበት የሙስና ክስ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቅጣት እና ካሳ ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ሊከፍል ነው
ግዙፉ የስዊዘርላንድ ግሌንኮር ኩባንያ በተመሰረተበት የሙስና ክስ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቅጣት እና ካሳ ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ሊከፍል ነው
Sputnik አፍሪካ
ግዙፉ የስዊዘርላንድ ግሌንኮር ኩባንያ በተመሰረተበት የሙስና ክስ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቅጣት እና ካሳ ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ሊከፍል ነውየስዊዘርላንድ ፍርድ ቤት የሸቀጦች ንግድና ማዕድን ኩባንያው ላይ የሙስና ወንጀል ክስን ለአራት ዓመታት ምርመራ... 08.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-08T20:04+0300
2024-08-08T20:04+0300
2024-08-08T20:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ግዙፉ የስዊዘርላንድ ግሌንኮር ኩባንያ በተመሰረተበት የሙስና ክስ ከ150 ሚሊዮን ዶላር በላይ ቅጣት እና ካሳ ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ሊከፍል ነው
20:04 08.08.2024 (የተሻሻለ: 20:46 08.08.2024)
ሰብስክራይብ