የነሐሴ 2 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች 🟠 በሩሲያ ኩርስክ ክልል በዩክሬን በተፈፀመ ጥቃት 5 ህፃናትን ጨምሮ በድምሩ 34 ተጎጂዎች በሆስፒታል ህክምና ላይ እንደሚገኙ የሩሲያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ኃላፊ ረዳት ገልጿል። 🟠 የሩሲያ ቪጂቲሪክ ብሮድካስቲንግ ካምፓኒ የጦርነነት ዘጋቢ ጋዜጠኛ ዬቭጊኒ ፖዱብኒ መቁስሉን ተከትሎ ከኩርስክ ወደ ሞስኮ ለተጨማሪ ህክምና መላኩን ተጠባባቂው ገዥው አስተውቀዋል ። 🟠 የቀድሞ የአሜሪካ የስለላ ሀላፊ ስኮት ሪትተር በመኖሪያ ቤቱ ፍተሻ እየተደረገ ያለው ከሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ጋር ባለው ትብብር እንደሆነ ገልፆ፤ ይህ "የማስፈራራት" ተግባር ነው ሲል ተናግሯል። 🟠 የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባይደን ትራምፕ ከተሸነፉ በዩናይትድ ስቴትስ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ሂደት ላይ እርግጠኛ እንዳልሆኑ ተናግረዋል። 🟠 ዋሽንግተን አውሮፓ የመከላከል ግዴታ የለባትም። እንደ ጀርመን ያሉ ሀገራት በራሳቸው መከላከያ ላይ ኢንቨስት በማድረግ በወታደራዊ ዘርፍ ራሳቸውን መቻል አለባቸው ሲሉ የአሜሪካ ሪፐብሊካን ፓርቲ እጩ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የነሐሴ 2 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
የነሐሴ 2 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች
Sputnik አፍሪካ
የነሐሴ 2 ረፈድ ዋና ዋና የዓለም ዜናዎች 🟠 በሩሲያ ኩርስክ ክልል በዩክሬን በተፈፀመ ጥቃት 5 ህፃናትን ጨምሮ በድምሩ 34 ተጎጂዎች በሆስፒታል ህክምና ላይ እንደሚገኙ የሩሲያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ኃላፊ ረዳት ገልጿል። 🟠 የሩሲያ ቪጂቲሪክ... 08.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-08T11:11+0300
2024-08-08T11:11+0300
2024-08-08T11:46+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий