ቱርክ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ ያቀረበችውን ክስ በመቀላቀል በሄግ ለሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሰነዶችን ማስገባቷን የገዥው ፍትህ እና ልማት ፓርቲ ቃል አቀባይ ተናግረዋል። "ይህ የዘመናችን ናዚዎች ከሚፈጽሙት ግፍ የሰውን ልጅ ለመጠበቅ የተወሰደ ጠቃሚ እርምጃ ነው። ኔታንያሁ እና መላው ቡድናቸው ለፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ለፍርድ እንዲቀርቡ ጥረታችንን እንቀጥላለን" ሲሉ ኦመር ሴሊክ ተናግረዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቱርክ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ ያቀረበችውን ክስ በመቀላቀል በሄግ ለሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሰነዶችን ማስገባቷን የገዥው ፍትህ እና ልማት ፓርቲ ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
ቱርክ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ ያቀረበችውን ክስ በመቀላቀል በሄግ ለሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሰነዶችን ማስገባቷን የገዥው ፍትህ እና ልማት ፓርቲ ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
Sputnik አፍሪካ
ቱርክ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ ያቀረበችውን ክስ በመቀላቀል በሄግ ለሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሰነዶችን ማስገባቷን የገዥው ፍትህ እና ልማት ፓርቲ ቃል አቀባይ ተናግረዋል። "ይህ የዘመናችን ናዚዎች ከሚፈጽሙት ግፍ የሰውን ልጅ ለመጠበቅ... 07.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-07T19:32+0300
2024-08-07T19:32+0300
2024-08-07T20:23+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቱርክ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ ያቀረበችውን ክስ በመቀላቀል በሄግ ለሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሰነዶችን ማስገባቷን የገዥው ፍትህ እና ልማት ፓርቲ ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
19:32 07.08.2024 (የተሻሻለ: 20:23 07.08.2024)
ሰብስክራይብ