የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ ግድያን አስመልክቶ ከኢራን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ባገሪ ጋር በስልክ ተወያዩ ሁለቱ ባለስልጣናት የፖለቲካ ግድያው ተቀባይነት እንደሌለው እና ድርጊቱ የሚያስከትለውን እጅግ አደገኛ መዘዝ አንስተዋል። ላቭሮቭ በጋዛ ሰርጥ እና በአጠቃላይ በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ ላይ ተጽእኖ ማሳደር የሚችሉ ሁሉም አካላት ወደ ተጨማሪ አለመረጋጋት ሊያመሩ ከሚችሉ እርምጃዎች እንዲታቀቡም ጥሪ አቅርበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ ግድያን አስመልክቶ ከኢራን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ባገሪ ጋር በስልክ ተወያዩ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ ግድያን አስመልክቶ ከኢራን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ባገሪ ጋር በስልክ ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ ግድያን አስመልክቶ ከኢራን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ባገሪ ጋር በስልክ ተወያዩ ሁለቱ ባለስልጣናት የፖለቲካ ግድያው ተቀባይነት እንደሌለው እና ድርጊቱ የሚያስከትለውን እጅግ... 01.08.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-08-01T18:01+0300
2024-08-01T18:01+0300
2024-08-01T18:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ የሃማስ ፖሊት ቢሮ ሃላፊ ግድያን አስመልክቶ ከኢራን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ባገሪ ጋር በስልክ ተወያዩ
18:01 01.08.2024 (የተሻሻለ: 18:40 01.08.2024)
ሰብስክራይብ