የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ የግብርና ሚኒስትር ቶኮ ዲዲዛ የሀገሪቱ ብሄራዊ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሆነው ተመረጡ።

ሰብስክራይብ
የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ የግብርና ሚኒስትር ቶኮ ዲዲዛ የሀገሪቱ ብሄራዊ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሆነው ተመረጡ። የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ የሆኑት ቶኮ ፤ ከግንቦት 2006 እስከ መስከረም 2008 ድረስ የህዝብ ስራዎች ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። የታችኛው ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤውንም ይመርጣል ።እጩ ሆነው የቀረቡት የአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን ንቅናቄ አባል ቩዮልዌቱ ዙንጉላ እና የዴሞክራቲክ አልያንስ አባል የሆኑት አኔሊ ሎትሪት ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0