በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምዕራባዊ ግዛት ኩዋ ወንዝ ላይ በደረሰ የመርከብ አደጋ ቢያንስ 86 ሰዎች መሞታቸውን ተዘግቧል።

ሰብስክራይብ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምዕራባዊ ግዛት ኩዋ ወንዝ ላይ በደረሰ የመርከብ አደጋ ቢያንስ 86 ሰዎች መሞታቸውን ተዘግቧል። ሰዎቹን የጫነችው መርከብ ሞተር በመጥፋቱ ተገልብጣ እንደሰጠመች የተገለፀ ሲሆን፤ አደጋው የተከሰተው በሀገሪቱ በማይ-ንዶምቤ በተሰኘው ግዛት ውስጥ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0