የሩስያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስታሮማዮርስኮይ መንደር ነፃ ማውጣቱን፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ

ሰብስክራይብ
የሩስያ ጦር በዶንዬትስክ ሕዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስታሮማዮርስኮይ መንደር ነፃ ማውጣቱን፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ በቀን የተገደሉ የዩክሬን ወታደሮች ብዛት 1,800 ደርሷል ሲልም ሚኒስቴሩ አክሏል። የዩክሬን መከላከያ ኃይል የታክቲካል አቪዬሽን ብርጌድ እዝ በሩስያ ጦር ጥቃት ደርሶበታል። በተጨማሪም የዩክሬን ሚግ-29 በአየር መቃወሚያ ተመትቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0